ሕይወትና ፈውስ በመዝሙረ ዳዊት ውስጥናሙና
ስለዚህ እቅድ

በቀን አንድ መዝሙረ ዳዊት ማንበብ ጭንቀትን ያርቃል። በየደረጃው ከመዝሙረ ዳዊትና ከመጽሐፈ ምሳሌ አንድ አንድ ምዕራፍ በማንበብ እውቀቶን ያሳድጉ። በየሳምንቱ ስድስት መዝሙራትን ከመዝሙረ ዳዊት እንዲሁም አንድ ምዕራፍ ከመጽሐፈ ምሳሌ በማንበብ በ 6 ወር ግዜ ውስጥ ሁለቱን መጻሕፍት ሙሉ በሙሉ ማጠናቀቅ ይቻላሉ።.
More
We would like to thank McQueen Universal Ministries for providing this plan. For more information, please visit: www.mcqueenum.org