የተሐድሶ የንባብ እቅድናሙና

ቀን 7ቀን 9

ስለዚህ እቅድ

Reformation Reading Plan

የተሐድሶ እንቅስቃሴን 500ተኛ አመት በ2017 እኤአ ለዓለም ጥሪ በማድረግ ማክበራችን ይታወቃል። ይህ እቅድም የተሐድሶ ጀማሪዎችን ስራ በመከትል እነዚህን ሃሳቦች ያትታል • መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ • የ ወንጌል ቅደም ተከተል( የተሐድሶ ጀማሪዎች ላይ ተፅእኖ ያደረጉ መጻሕፍትን መሰረት በማድረግ የተዘጋጀ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅደም ተከተል) • በየሳምንቱ የተሰጠንን ፀጋ ማሰብ እና • የዘመኑን ቴክኖሎጂ መጠቀም( ከጉተንበርግ ማተሚያ እስከ ዩቨርዥን).

More

ይህንን እቅድ ያዘጋጁልንን በሚቺጋን አውራጃ የሚገኘውን የሉተራን ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጀ እባክዎ ይንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.crafteddaily.com or www.michigandistrict.org