የተሐድሶ የንባብ እቅድናሙና
ስለዚህ እቅድ

የተሐድሶ እንቅስቃሴን 500ተኛ አመት በ2017 እኤአ ለዓለም ጥሪ በማድረግ ማክበራችን ይታወቃል። ይህ እቅድም የተሐድሶ ጀማሪዎችን ስራ በመከትል እነዚህን ሃሳቦች ያትታል • መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ • የ ወንጌል ቅደም ተከተል( የተሐድሶ ጀማሪዎች ላይ ተፅእኖ ያደረጉ መጻሕፍትን መሰረት በማድረግ የተዘጋጀ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅደም ተከተል) • በየሳምንቱ የተሰጠንን ፀጋ ማሰብ እና • የዘመኑን ቴክኖሎጂ መጠቀም( ከጉተንበርግ ማተሚያ እስከ ዩቨርዥን).
More
ይህንን እቅድ ያዘጋጁልንን በሚቺጋን አውራጃ የሚገኘውን የሉተራን ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጀ እባክዎ ይንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.crafteddaily.com or www.michigandistrict.org