የማቴዎስ ወንጌል 5:15-16

የማቴዎስ ወንጌል 5:15-16 መቅካእኤ

መብራትን አብርተው በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል እንጂ ከዕንቅብ በታች አያኖሩትም፤ በቤትም ላሉት ሁሉ ያበራል። መልካም ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ እንግዲህ ብርሃናችሁ በሰው ፊት ይብራ።

Gratis leesplanne en oordenkings oor የማቴዎስ ወንጌል 5:15-16