የሉቃስ ወንጌል 10:41-42

የሉቃስ ወንጌል 10:41-42 መቅካእኤ

ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላት፦ “ማርታ! ማርታ! በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪያለሽም፤ የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያምም መልካሙን ድርሻ መርጣለች፤ ከእርሷም አይወሰድባትም።”

Gratis leesplanne en oordenkings oor የሉቃስ ወንጌል 10:41-42