የሉቃስ ወንጌል 7:47-48

የሉቃስ ወንጌል 7:47-48 አማ05

ስለዚህ ብዙ ስለ ወደደች ብዙ ኃጢአትዋ ይቅር ተብሎላታል እልሃለሁ፤ ኃጢአቱ በጥቂት ይቅር የሚባልለት ግን የሚወደውም በጥቂቱ ነው።” ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ሴትዮዋን፥ “ኃጢአትሽ ይቅር ተብሎልሻል፤” አላት።

Gratis leesplanne en oordenkings oor የሉቃስ ወንጌል 7:47-48