YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማርቆስ ወንጌል 2 的热门经文

1

የማርቆስ ወንጌል 2:17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም ይህን ሰምቶ፦ “በሽተኞች እንጂ ጤነኞች ሐኪም አያስፈልጋቸውም፤ እኔም የመጣሁት ጻድቃንን ሳይሆን ኃጢአተኞችን ወደ ንስሓ ለመጥራት ነው፤” አላቸው።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 2:17

2

የማርቆስ ወንጌል 2:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን “ልጄ ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል” አለው።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 2:5

3

የማርቆስ ወንጌል 2:27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደግሞም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “ሰንበት ለሰው ተሠራ እንጂ ሰው ለሰንበት አልተፈጠረም።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 2:27

4

የማርቆስ ወንጌል 2:4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከሕዝቡም ብዛት የተነሣ ሽባውን ወደ ኢየሱስ ማቅረብ ቢያቅታቸው የቤቱን ጣራ ኢየሱስ ባለበት በኩል ከፍተው ሽባውን ከነአልጋው አወረዱት።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 2:4

5

የማርቆስ ወንጌል 2:10-11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ነገር ግን የሰው ልጅ በምድር ላይ ኃጢአትን ይቅር ለማለት ሥልጣን ያለው መሆኑን እንድታውቁ” ብሎ ሽባውን፥ “ተነሥ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ ሂድ እልሃለሁ” አለው።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 2:10-11

6

የማርቆስ ወንጌል 2:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሽባውን፥ ‘ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል፤’ ከማለትና፥ ‘ተነሥተህ አልጋህን ተሸከምና ሂድ!’ ከማለት የትኛው ይቀላል?

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 2:9

7

የማርቆስ ወንጌል 2:12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሽባውም ወዲያውኑ ተነሣና አልጋውን ተሸክሞ በሰዎቹ ሁሉ ፊት ወጣ። ስለዚህም ሰዎቹ ሁሉ ተደንቀው እንዲህ ያለ ነገር ከቶ አይተን አናውቅም እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 2:12

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频