YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማርቆስ ወንጌል 3 的热门经文

1

የማርቆስ ወንጌል 3:35

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚፈጽም ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜም፥ እኅቴም እናቴም ነው።” አለ።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 3:35

2

የማርቆስ ወንጌል 3:28-29

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“በእውነት እላችኋለሁ፤ ሰዎች የሚሠሩት ኃጢአትና የሚናገሩት ስድብ ሁሉ ይቅር ይባልላቸዋል። ነገር ግን በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል የሚናገር ሁሉ የዘለዓለም ዕዳ ይሆንበታል እንጂ ከቶ ኃጢአቱ ይቅር አይባልለትም።”

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 3:28-29

3

የማርቆስ ወንጌል 3:24-25

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አንድ መንግሥት ተከፋፍሎ እርስ በርሱ የሚጋጭ ከሆነ ያ መንግሥት ጸንቶ መቆም አይችልም። እንዲሁም አንድ ቤተሰብ እርስ በርሱ ከተለያየ ጸንቶ መኖር አይችልም፤

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 3:24-25

4

የማርቆስ ወንጌል 3:11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ርኩሳን መናፍስትም ሲያዩት በፊቱ እየተደፉ፥ “አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ!” እያሉ ይጮኹ ነበር።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 3:11

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频