ኦሪት ዘፍጥረት 4:7

ኦሪት ዘፍጥረት 4:7 መቅካእኤ

መልካም ነገር አድርገህ ቢሆን ኖሮ ተቀባይነት አይኖርህም ነበርን? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች፥ ፍላጎትዋም ወደ አንተ ነው፥ አንተ ግን በእርሷ ልትሰለጥንባት ይገባል።”

Gratis läsplaner och andakter relaterade till ኦሪት ዘፍጥረት 4:7