1
የማቴዎስ ወንጌል 26:41
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተግታችሁ ጸልዩ፤ መንፈስ በእርግጥ ዝግጁ ነው፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው።”
Харьцуулах
የማቴዎስ ወንጌል 26:41 г судлах
2
የማቴዎስ ወንጌል 26:38
እንዲህም አላቸው፦ “ለመሞት እስክደርስ ድረስ አዝኛለሁ፤ እናንተ እዚህ ቈዩ፤ ከእኔም ጋር ንቁ።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:38 г судлах
3
የማቴዎስ ወንጌል 26:39
ከእነርሱ ጥቂት ራቅ ብሎ ሄደና፥ በመሬት ላይ በግንባሩ ተደፍቶ፥ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “አባት ሆይ! የሚቻል ከሆነ ይህ የመከራ ጽዋ ከእኔ ወዲያ ይለፍ! ነገር ግን የአንተ ፈቃድ ይሁን እንጂ የእኔ ፈቃድ አይሁን።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:39 г судлах
4
የማቴዎስ ወንጌል 26:28
ይህ ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው፤
የማቴዎስ ወንጌል 26:28 г судлах
5
የማቴዎስ ወንጌል 26:26
ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስት አንሥቶ ባረከ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ “እንካችሁ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው” ብሎ ሰጣቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:26 г судлах
6
የማቴዎስ ወንጌል 26:27
ጽዋውንም አንሥቶ የምስጋና ጸሎት ካደረገ በኋላ እንዲህ ሲል ሰጣቸው፤ “ሁላችሁም ከዚህ ጽዋ ጠጡ፤
የማቴዎስ ወንጌል 26:27 г судлах
7
የማቴዎስ ወንጌል 26:40
ከዚህ በኋላ ወደ ሦስቱ ደቀ መዛሙርት ተመልሶ በመጣ ጊዜ ተኝተው አገኛቸው፤ ስለዚህ፥ ጴጥሮስን እንዲህ አለው፦ “ከእኔ ጋር ለአንዲት ሰዓት እንኳ መንቃት አልቻላችሁምን?
የማቴዎስ ወንጌል 26:40 г судлах
8
የማቴዎስ ወንጌል 26:29
በአባቴ መንግሥት አዲሱን የወይን ፍሬ ጭማቂ ከእናንተ ጋር እስከምጠጣበት ቀን ድረስ ከእንግዲህ ወዲህ ከዚህ የወይን ፍሬ ጭማቂ ዳግመኛ አልጠጣም እላችኋለሁ፤”
የማቴዎስ ወንጌል 26:29 г судлах
9
የማቴዎስ ወንጌል 26:75
ጴጥሮስም “ዶሮ ሳይጮህ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ብሎ ኢየሱስ የተናገረው ቃል ትዝ አለው። ወደ ውጭም ወጣና ምርር ብሎ አለቀሰ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:75 г судлах
10
የማቴዎስ ወንጌል 26:46
ተነሡ እንሂድ! እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል!”
የማቴዎስ ወንጌል 26:46 г судлах
11
የማቴዎስ ወንጌል 26:52
ኢየሱስ ግን እንዲህ አለ፤ “ሰይፍን የሚያነሡ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ሰገባው መልሰህ ክተተው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:52 г судлах
Нүүр хуудас
Библи
Тѳлѳвлѳгѳѳнүүд
Бичлэгүүд