1
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:22
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነገር ስለ ሆነ፥ ግብረ ሰዶም አትፈጽም።
Харьцуулах
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:22 г судлах
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:23
ወንድ ወይም ሴት ማንም ሰው ከእንስሳ ጋር ተኝቶ ራሱን አያርክስ፤ እንዲህ ያለው ድርጊት የተፈጥሮን ሕግና ሥርዓት የሚያበላሽ ነው።
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:23 г судлах
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:21
የእግዚአብሔር አምላክህን ስም እንዳታሰድብ ከልጆችህ ማንኛውንም ሞሌክ ለተባለው ባዕድ አምላክ የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆን ዘንድ አሳልፈህ አትስጥ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:21 г судлах
Нүүр хуудас
Библи
Тѳлѳвлѳгѳѳнүүд
Бичлэгүүд