1
ኦሪት ዘጸአት 22:22-23
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ባልዋ የሞተባትን መበለት ወይም አባትና እናት የሞቱበትን ድኻ ዐደግ አታጒላሉ። ይህን ብታደርጉ ወደ እኔ ሲጮኹ እኔ እግዚአብሔር ጩኸታቸውን በእርግጥ እሰማለሁ።
Харьцуулах
ኦሪት ዘጸአት 22:22-23 г судлах
2
ኦሪት ዘጸአት 22:21
“እናንተም በግብጽ ምድር መጻተኞች ስለ ነበራችሁ መጻተኛውን በመጨቈን አታጒላሉ፤
ኦሪት ዘጸአት 22:21 г судлах
3
ኦሪት ዘጸአት 22:18
“አስማት የምታደርግ መተተኛ ሴት ብትኖር በሞት ትቀጣ፤
ኦሪት ዘጸአት 22:18 г судлах
4
ኦሪት ዘጸአት 22:25
“በድኽነት ከሚኖሩት ሕዝቤ መካከል ለአንዱ እንኳ ገንዘብ ብታበድር፥ እንደ ገንዘብ አበዳሪ በመሆን ወለድ ጨምሮ እንዲከፍልህ አትጠይቀው።
ኦሪት ዘጸአት 22:25 г судлах
Нүүр хуудас
Библи
Тѳлѳвлѳгѳѳнүүд
Бичлэгүүд