1
የማርቆስ ወንጌል 14:36
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
“አባ፤ አባት ሆይ፤ ሁሉ ነገር ይቻልሃልና ይህን ጽዋ ከእኔ አርቀው፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይሁን” አለ።
比較
የማርቆስ ወንጌል 14:36で検索
2
የማርቆስ ወንጌል 14:38
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ፤ ጸልዩም፤ መንፈስ ዝግጁ ነው፥ ሥጋ ግን ደካማ ነው።”
የማርቆስ ወንጌል 14:38で検索
3
የማርቆስ ወንጌል 14:9
እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ በሚሰበክበት በማንኛውም ስፍራ እርሷ ያደረገችው መታሰቢያ ሆኖ ይነገርላታል።”
የማርቆስ ወንጌል 14:9で検索
4
የማርቆስ ወንጌል 14:34
ደግሞም፥ “ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ እዚሁ ሁኑና ነቅታችሁ ጠብቁ” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 14:34で検索
5
የማርቆስ ወንጌል 14:22
ሲበሉም እንጀራ አንሥቶ ቆርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸውና፥ “እንኩ፤ ይህ ሥጋዬ ነው” አላቸው፤
የማርቆስ ወንጌል 14:22で検索
6
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24
ጽዋውንም አነሣ፤ አመስግኖም ሰጣቸው፤ ሁሉም ከዚያ ጠጡ። ደግሞም እንዲህ አላቸው፤ “ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው፤
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24で検索
7
የማርቆስ ወንጌል 14:27
ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ሁላችሁ ትክዱኛላችሁ፤ “እረኛውን እመታለሁ በጎቹም ይበተናሉ”
የማርቆስ ወንጌል 14:27で検索
8
የማርቆስ ወንጌል 14:42
ተነሡ፤ እንሂድ፤ አሳልፎ የሚሰጠኝ መጥቷል።”
የማርቆስ ወንጌል 14:42で検索
9
የማርቆስ ወንጌል 14:30
ኢየሱስም፥ “እውነት እልሃለሁ፤ በዚህች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ፥ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 14:30で検索
ホーム
聖書
読書プラン
ビデオ