1
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:7
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ለእያንዳንዱ የመንፈስን መገለጥ የሚሰጠው ለጥቅም ነው።
比較
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:7で検索
2
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:27
እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ፤ እያንዳንዳችሁም የአካሉ ክፍሎች ናችሁ።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:27で検索
3
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:26
አንድም አካል ቢሠቃይ የአካል ክፍሎች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሠቃያሉ፤ አንድ አካልም ቢከበር የአካል ክፍሎች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:26で検索
4
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:8-10
ለአንዱ ጥበብን መናገር በመንፈስ ይሰጠዋል፤ ለሌላውም ያው መንፈስ እውቀትን መናገር ይሰጠዋል፤ በዚያው መንፈስ ለአንዱ እምነት ይሰጠዋል፤ ለሌላው የመፈወስ ስጦታን በዚያው አንድ መንፈስ ይሰጠዋል፤ ለሌላው ተአምራትን የማድረግ ኃይል ይሰጠዋል፤ ለሌላው ትንቢትን መናገር፥ ለአንዱ መናፍስትን መለየት፥ ለሌላው በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር፥ ለሌላውም በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋል፤
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:8-10で検索
5
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:11
ይህን ሁሉ ግን አንዱና ያው መንፈስ ያደርጋል፤ እንደፈቃዱም ለእያንዳንዱ ሰው ለብቻው እያካፈለ ያደርጋል።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:11で検索
6
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:25
ይህም በአካል ክፍሎች መካከል መለያየት ሳይኖር እርስ በርሳቸው እንዲተሳሰቡ ነው።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:25で検索
7
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:4-6
ልዩ ልዩ ስጦታዎች አሉ፤ መንፈስ ግን አንድ ነው፤ ጌታም አንድ ሲሆን፤ ልዩ ልዩ አገልግሎቶችም አሉ፤ አሠራሮችም ልዩ ልዩ አሉ፤ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ ግን አንዱ እግዚአብሔር ነው።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:4-6で検索
8
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:28
እግዚአብሔርም አንዳንዶቹን አስቀድሞ ሐዋርያትን፥ ሁለተኛም ነቢያትን፥ ሦስተኛም አስተማሪዎችን፥ ቀጥሎም ተአምራት የሚያደርጉትን፥ ቀጥሎም የመፈወስ ስጦታ ያላቸውን፥ ሰዎችን የመርዳት ስጦታ ያላቸውን፥ አስተዳዳሪዎችንና በተለያዩ ልሳኖች የሚናገሩትን ሰዎች በቤተ ክርስቲያን ሰይሟል።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:28で検索
9
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:14
አካል ብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ አንድ የአካል ክፍል አይደለምና።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:14で検索
10
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:22
ነገር ግን ደካሞች የሚመስሉ የአካል ክፍሎች ይልቁን የሚያስፈልጉ ናቸው፤
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:22で検索
11
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:17-19
አካል ሁሉ ዐይን ቢሆን መስማት ወዴት በተገኘ? ሁሉም መስማት ቢሆን ማሽተት ወዴት በተገኘ? አሁን ግን እግዚአብሔር እንደ ወደደ የአካል ክፍሎችን እያንዳንዳቸው በአካል አድርጎአል። ሁሉም አንድ የአካል ክፍል ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:17-19で検索
ホーム
聖書
読書プラン
ビデオ