የYouVersion አርማ
መጽሐፍ ቅዱስእቅዶችቪዲዮዎች
መተግበሪያውን ያግኙ
የቋንቋ መምረጫ
የፍለጋ አዶ

:1-5 የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) (አማ2000)

የጠ​ራች ጠፈ​ርን በህ​ዋው ላይ አጸ​ናት፤ የሰ​ማ​ይም መታ​የት በክ​ብሩ ነው። ብር​ሃ​ኑን ያሳይ ዘንድ ፀሐ​ይን ያወ​ጣል፤ የሰ​ማ​ይም ብር​ሃን ሥር​ዐቱ ድንቅ ነው ። በዋ​ዕ​ዩም ሀገ​ሩን ያቃ​ጥ​ላል፤ ዋዕ​ዩ​ንስ ማን ይቋ​ቋ​መ​ዋል? ዋዕ​ዩ​ንም እሳት እን​ደ​ሚ​ነ​ድ​ድ​ባት ምድጃ ያደ​ር​ጋል፤ ፀሐይ ግን ከሦ​ስት ጊዜ በላይ የበ​ለጠ ተራ​ሮ​ችን ያቃ​ጥ​ላ​ቸ​ዋል። ከእ​ርሱ የሚ​ወ​ጣው እሳ​ታዊ ዋዕይ፥ የሚ​ል​ከ​ውም ብር​ሃን ዐይን ያጨ​ል​ማል፤ የፈ​ጠ​ረው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ታላቅ ነው፤ በቃ​ሉም ፈጥኖ ይሄ​ዳል።

ያጋሩ
ያንብቡ

:1-5 መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) (መቅካእኤ)

የተራሮች መኩሪያ፥ የጠራች የሰማይ ድባብ፥ የከዋክብት ውበት፥ ሞገስ ያላትም ትዕይንት ናት። ፀሐይ ብቅ ስትል፥ ጮራዋንም ስትፈነጥቅ፥ የልዑል እግዚአብሔር ሥራ ምንኛ ድንቅ ነው! በማለት ታበስራለች። ቀትር ላይ መሬትን ታደርቃለች፤ ሙቀቷንስ የሚቋቋም ማነው? ሙቀትንም ለማግኘት ወናፍን መንፋት አለብን፤ ፀሐይ ግን ተራሮቹን ሦስት እጥፍ ጊዜ ታነዳቸዋለች፤ እስትንፋሷ የእሳት ነበልባል፥ ጮራዋም አንጸባራቂና ዓይንን የሚያጥበረብር ነው። እርሷን የፈጠረ መንገዷንም በቃሉ የሚያፈጥን፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነው።

ያጋሩ
ያንብቡ
YouVersion

በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዲኖርዎ እንዲፈልጉ የሚያበረታታዎ እና የሚሞግትዎ።

አገልግሎት

ስለ

ሙያዎች

በጎ ፈቃደኛ

ብሎግ

ተጫን / ይንኩት

ጠቃሚ ማስፈንጠሪያዎች

እገዛ

ልገሳ

የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞች

የድምጽ መጽሐፍ ቅዱስ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋዎች

የዕለቱ ጥቅስ


የዲጂታል አገልግሎት

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

የግለሰብነት መመሪያ / የግለሰብ አቋም መመሪያውሎች
የተጋላጭነት ገለጻ ፕሮግራም
ፌስቡክትዊተርኢንስታግራምዩትዩብፒንትረስት

ቤት

መጽሐፍ ቅዱስ

እቅዶች

ቪዲዮዎች