የሉቃስ ወንጌል 15:3-4

የሉቃስ ወንጌል 15:3-4 አማ54

ይህንም ምሳሌ ነገራቸው እንዲህ ሲል፦ መቶ በግ ያለው ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ፥ ዘጠና ዘጠኙን በበረሃ ትቶ የጠፋውን እስኪያገኘው ድረስ ሊፈልገው የማይሄድ ከእናንተ ማን ነው?