ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:3

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:3 አማ05

በትሕትና ተሞልታችሁ ሌሎች ሰዎች ከእናንተ እንደሚሻሉ አድርጋችሁ ቊጠሩ እንጂ በራስ ወዳድነት ወይም “ያለ እኔ ማን አለ” በሚል ትምክሕት ምንም ነገር አታድርጉ።