Whatever your task, put yourselves into it, as done for the Lord and not for your masters
Colossians 3 ያንብቡ
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: Colossians 3:23
4 ቀናት
ይህ የአራት ቀናት ዕቅድ ጳውሎስ ወደ ቆላስይስ ሰዎች የፃፈውን ደብዳቤ ይዳስሳል፤ ይኸውም ዓለማትን የፈጠረውና የሰውን ልጅ የታደገው ከሁሉ በላይና ለሁሉ የሚበቃው ኢየሱስ መሆኑን በማስታወስ የሀሰት ትምህርቶችን በመሞገት ነው፡፡ ጳወሎስ ጨምሮም ስለ ቤተሰብ ግንኙነት፣ ፀሎት፣ ቅዱስ አኗኗር እና በፍቅር መታሰር ምን እንደሆነ ተግባራዊ ጥበብን ይሰጣል፡፡
"እንግሊዛዊቷ ሲንዲ ሴምበር በውድድሯ ወቅት እንቅፋት የሆነባትን ጥርጣሬን እና ጭንቀትን እንዴት እንዳሸነፈች ታካፍላለች። ሲንዲ አትሌቶች ትኩረታቸውን ከፍርሃት ወደ እምነት እንዲቀይሩ እና በእግዚአብሔር ላይ ተስፋ እንድያድርጉ ተረዳቸዋለች ። ይህ እቅድ ጭንቀትን በእምነት ለመተካት ቀላል እና ተግባራዊ መንገዶችን ይሰጣል። በስፖርት እና በህይወት ውስጥ ሰላም እና መተማመንን እንድታገኝ ያግዝሃል። ከመወዳደርዎ በፊት እና በኋላ የሚጠቀሙበት የውድድር ተከታታይ አካል ነው። "
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች