ቈላስይስ 3:23
ቈላስይስ 3:23 የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) (አማ2000)
ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምታደርጉ የምታደርጉትን ሁሉ ከልብ አድርጉት።
ያጋሩ
ቈላስይስ 3 ያንብቡቈላስይስ 3:23 አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)
የምታደርጉትን ሁሉ ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምታደርጉት ቈጥራችሁ በሙሉ ልባችሁ አድርጉት፤
ያጋሩ
ቈላስይስ 3 ያንብቡቈላስይስ 3:23 መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) (አማ54)
ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምታደርጉ፥ የምታደርጉትን ሁሉ በትጋት አድርጉት፥
ያጋሩ
ቈላስይስ 3 ያንብቡቈላስይስ 3:23 አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም (አማ05)
የምታደርጉትን ሁሉ ለሰው ሳይሆን ለጌታ ኢየሱስ እንደምታደርጉት ዐይነት ከልባችሁ አድርጉት።
ያጋሩ
ቈላስይስ 3 ያንብቡ