መዝሙር 5:10-12

መዝሙር 5:10-12 NASV

አምላክ ሆይ፤ የእጃቸውን ስጣቸው! ተንኰላቸው መውደቂያቸው ይሁን፤ ከኀጢአታቸው ብዛት የተነሣ አስወግዳቸው፣ በአንተ ላይ ዐምፀዋልና። አንተን መጠጊያ የሚያደርጉ ሁሉ ግን ደስ ይበላቸው፤ ዘላለም በደስታ ይዘምሩ፤ ስምህን የሚወድዱ በአንተ ደስ እንዲላቸው፣ ተከላካይ ሁንላቸው። እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ጻድቃንን ትባርካቸዋለህ፤ በሞገስህም እንደ ጋሻ ትከልላቸዋለህ።

ለ{{ ማጣቀሻ }} የጥቅስ ምስል

መዝሙር 5:10-12 - አምላክ ሆይ፤ የእጃቸውን ስጣቸው!
ተንኰላቸው መውደቂያቸው ይሁን፤
ከኀጢአታቸው ብዛት የተነሣ አስወግዳቸው፣
በአንተ ላይ ዐምፀዋልና።
አንተን መጠጊያ የሚያደርጉ ሁሉ ግን ደስ ይበላቸው፤
ዘላለም በደስታ ይዘምሩ፤
ስምህን የሚወድዱ በአንተ ደስ እንዲላቸው፣
ተከላካይ ሁንላቸው።

እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ጻድቃንን ትባርካቸዋለህ፤
በሞገስህም እንደ ጋሻ ትከልላቸዋለህ።