ኢዮብ 3:1-3

ኢዮብ 3:1-3 NASV

ከዚህ በኋላ፣ ኢዮብ አፉን ከፍቶ የተወለደበትን ቀን ረገመ፤ ኢዮብም እንዲህ አለ፤ “የተወለድሁበት ቀን ይጥፋ፤ ‘ወንድ ልጅ ተፀነሰ’ የተባለበት ሌሊት።