1
ፊልጵስዩስ 1:6
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
በእናንተ መልካምን ሥራ የጀመረው እርሱ እስከ ክርስቶስ ኢየሱስ ቀን ድረስ ከፍጻሜው እንደሚያደርሰው ርግጠኛ ነኝ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ፊልጵስዩስ 1:9-10
ጸሎቴ ይህ ነው፤ ፍቅራችሁ በጥልቅ ዕውቀትና በማስተዋል ሁሉ በዝቶ እንዲትረፈረፍ፣ ይኸውም ከሁሉ የሚሻለውን ለይታችሁ እንድታውቁ፣ እስከ ክርስቶስም ቀን ድረስ ንጹሓንና ነቀፋ የሌለባችሁ እንድትሆኑ፣
3
ፊልጵስዩስ 1:21
ለእኔ፣ መኖር ክርስቶስ ነው፤ ሞትም ማትረፍ ነው።
4
ፊልጵስዩስ 1:3
እናንተን ባስታወስሁ ቍጥር አምላኬን አመሰግናለሁ።
5
ፊልጵስዩስ 1:27
ለክርስቶስ ወንጌል እንደሚገባ ኑሩ፤ ይህ ከሆነ መጥቼ ባያችሁ ወይም በርቀት ሆኜ ስለ እናንተ ብሰማ፣ ለወንጌል እምነት እንደ አንድ ሰው ሆናችሁ በመጋደል በአንድ መንፈስ ጸንታችሁ እንደምትቆሙ ዐውቃለሁ።
6
ፊልጵስዩስ 1:20
በምንም ዐይነት መንገድ ዐፍሬ እንዳልገኝ ጽኑ ናፍቆትና ተስፋ አለ፤ ነገር ግን እንደ ወትሮው ሁሉ ዛሬም በሕይወትም ሆነ በሞት ክርስቶስ በሥጋዬ እንዲከበር ሙሉ ድፍረት ይኖረኛል።
7
ፊልጵስዩስ 1:29
በክርስቶስ እንድታምኑ ብቻ ሳይሆን ስለ እርሱ መከራ እንድትቀበሉም ይህ ጸጋ ተሰጥቷችኋልና፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች