እናንተን በማስብበት ጊዜ ሁሉ ዘወትር አምላኬን አመሰግነዋለሁ።
እናንተን ባስታወስሁ ቍጥር አምላኬን አመሰግናለሁ።
ሁልጊዜ በጸሎቴ ሁሉ ስለ እናንተ ሁሉ በደስታ እየጸለይሁ፥ ከፊተኛው ቀን እስከ ዛሬ ድረስ ወንጌልን በመስበክ አብራችሁ ስለ ሠራችሁ፥ ባሰብኋችሁ ጊዜ ሁሉ አምላኬን አመሰግናለሁ።
እናንተን በማስታውስበት ጊዜ ሁሉ አምላኬን አመሰግናለሁ፤
እናንተን ባሰብኋችሁ ጊዜ ሁሉ አምላኬን አመሰግነዋለሁ፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች