የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21

የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21 መቅካእኤ

በጭንጫማ መሬት ላይ የተዘራው ደግሞ ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤ በራሱ ሥር የለውም፤ ነገር ግን ለትንሽ ጊዜ ይቆያል፥ በቃሉ ምክንያት መከራ ወይም ስደት በመጣ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።

Gratis leesplanne en oordenkings oor የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21