የዮሐንስ ወንጌል 16:7-8

የዮሐንስ ወንጌል 16:7-8 መቅካእኤ

እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ ብሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ። እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤

Gratis leesplanne en oordenkings oor የዮሐንስ ወንጌል 16:7-8