YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 4

1

የማርቆስ ወንጌል 4:39-40

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርሱም ነቅቶ ነፋሱን ገሠጸው፤ ባሕሩንም “ጸጥ በል!” አለው፤ ነፋሱ ተወ፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ። ኢየሱስም፦ “እንዲህ የምትፈሩት ለምንድን ነው? እንዴትስ እምነት የላችሁም?” አላቸው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 4:39-40 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 4:41

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እነርሱም በጣም ፈርተው፥ እርስ በርሳቸው “ኧረ ለመሆኑ፥ ነፋስና ባሕር እንኳ የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 4:41 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 4:38

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በዚህ ጊዜ ኢየሱስ፥ በጀልባው በኋለኛው ክፍል ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ ደቀ መዛሙርቱ ቀሰቀሱትና “መምህር ሆይ! ስንጠፋ አይገድህምን?” አሉት።

對照

የማርቆስ ወንጌል 4:38 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 4:24

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንደገናም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “ስለምትሰሙት ነገር ተጠንቀቁ! በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ለእናንተም ይሰፈርላችኋል፤ በይበልጥም ይጨመርላችኋል።

對照

የማርቆስ ወንጌል 4:24 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 4:26-27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “የእግዚአብሔር መንግሥት በምድር ላይ ዘር የሚዘራውን ሰው ትመስላለች። ሰውየው ሌሊት ይተኛል፤ ቀንም ይነቃል፤ እንዴት እንደ ሆነም ሳያውቅ ዘሩ ይበቅላል፤ ያድጋልም።

對照

የማርቆስ ወንጌል 4:26-27 探索

6

የማርቆስ ወንጌል 4:23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንግዲህ ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ!”

對照

የማርቆስ ወንጌል 4:23 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片