YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 2

1

የማርቆስ ወንጌል 2:17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም ይህን ሰምቶ፦ “በሽተኞች እንጂ ጤነኞች ሐኪም አያስፈልጋቸውም፤ እኔም የመጣሁት ጻድቃንን ሳይሆን ኃጢአተኞችን ወደ ንስሓ ለመጥራት ነው፤” አላቸው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 2:17 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 2:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን “ልጄ ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል” አለው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 2:5 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 2:27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደግሞም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “ሰንበት ለሰው ተሠራ እንጂ ሰው ለሰንበት አልተፈጠረም።

對照

የማርቆስ ወንጌል 2:27 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 2:4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከሕዝቡም ብዛት የተነሣ ሽባውን ወደ ኢየሱስ ማቅረብ ቢያቅታቸው የቤቱን ጣራ ኢየሱስ ባለበት በኩል ከፍተው ሽባውን ከነአልጋው አወረዱት።

對照

የማርቆስ ወንጌል 2:4 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 2:10-11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ነገር ግን የሰው ልጅ በምድር ላይ ኃጢአትን ይቅር ለማለት ሥልጣን ያለው መሆኑን እንድታውቁ” ብሎ ሽባውን፥ “ተነሥ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ ሂድ እልሃለሁ” አለው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 2:10-11 探索

6

የማርቆስ ወንጌል 2:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሽባውን፥ ‘ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል፤’ ከማለትና፥ ‘ተነሥተህ አልጋህን ተሸከምና ሂድ!’ ከማለት የትኛው ይቀላል?

對照

የማርቆስ ወንጌል 2:9 探索

7

የማርቆስ ወንጌል 2:12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሽባውም ወዲያውኑ ተነሣና አልጋውን ተሸክሞ በሰዎቹ ሁሉ ፊት ወጣ። ስለዚህም ሰዎቹ ሁሉ ተደንቀው እንዲህ ያለ ነገር ከቶ አይተን አናውቅም እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 2:12 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片