YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 1

1

የማርቆስ ወንጌል 1:35

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሊነጋ ሲል፥ ኢየሱስ በማለዳ ተነሥቶ ወጣና ለመጸለይ ወደ አንድ ገለልተኛ ቦታ ሄደ፤

對照

የማርቆስ ወንጌል 1:35 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 1:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሲያስተምርም፦ “ዘመኑ ተፈጽሞአል፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ቀርባለችና ንስሓ ግቡ! በወንጌልም እመኑ!” ይል ነበር።

對照

የማርቆስ ወንጌል 1:15 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 1:10-11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ዮሐንስም ወዲያውኑ ኢየሱስ ከውሃው እንደ ወጣ ሰማይ ሲከፈትና መንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ሆኖ በእርሱ ላይ ሲወርድ አየ። በዚያን ጊዜ፥ “በአንተ ደስ የሚለኝ፥ የምወድህ ልጄ ነህ” የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 1:10-11 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 1:8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እኔ በውሃ አጠምቃችኋለሁ፤ እርሱ ግን በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃችኋል።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 1:8 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 1:17-18

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም፦ “ኑ ተከተሉኝ፤ ዓሣን እንደምታጠምዱ ሁሉ ሰዎችንም እንድትሰበስቡልኝ አደርጋችኋለሁ፤” አላቸው። እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

對照

የማርቆስ ወንጌል 1:17-18 探索

6

የማርቆስ ወንጌል 1:22

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ፥ የሕግ መምህራን እንደሚያስተምሩት ዐይነት ሳይሆን እንደ ባለሥልጣን ያስተምራቸው ስለ ነበረ የሰሙት ሁሉ በትምህርቱ ተደነቁ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 1:22 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片