YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 15

1

የማርቆስ ወንጌል 15:34

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ኢየሱስ፦ “ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ፤” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ትርጓሜውም “አምላኬ፥ አምላኬ! ለምን ተውከኝ?” ማለት ነው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 15:34 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 15:39

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በመስቀሉ ፊት ለፊት ቆሞ የነበረ የመቶ አለቃ ኢየሱስ እንዴት ነፍሱ ከሥጋው እንደ ተለየች ባየ ጊዜ፥ “ይህ ሰው በእርግጥ የእግዚአብሔር ልጅ ነበር፤” አለ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 15:39 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 15:38

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ተቀዶ ከሁለት ተከፈለ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 15:38 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 15:37

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህም በኋላ ኢየሱስ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ነፍሱም ከሥጋው ተለየች።

對照

የማርቆስ ወንጌል 15:37 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 15:33

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከቀኑም ስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 15:33 探索

6

የማርቆስ ወንጌል 15:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ጲላጦስ ሰዎቹን ደስ ለማሰኘት ብሎ በርባንን ፈቶ ለቀቀላቸው፤ ኢየሱስን ግን አስገረፈውና እንዲሰቀል አሳልፎ ሰጠው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 15:15 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片