YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 14

1

የማርቆስ ወንጌል 14:36

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንዲህም አለ፤ “አባት ሆይ፥ ሁሉ ነገር ይቻልሃል፤ ይህን የመከራ ጽዋ ከእኔ አርቅልኝ፤ ነገር ግን እንደ አንተ ፈቃድ እንጂ እንደ እኔ ፈቃድ አይሁን።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:36 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 14:38

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተግታችሁ ጸልዩ፤ መንፈስ ዝግጁ ነው፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው፤” አላቸው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:38 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 14:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በእውነት እላችኋለሁ፤ በዓለም ሁሉ ይህ ወንጌል በሚሰበክበት በማናቸውም ስፍራ፥ ይህ እርስዋ ያደረገችው ለመታሰቢያ ይነገርላታል።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:9 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 14:34

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንዲህም አላቸው፦ “ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ አዝናለች፤ እዚህ ቈዩ፤ ተግታችሁም ጠብቁ።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:34 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 14:22

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እነርሱ በመብላት ላይ ሳሉ ኢየሱስ ኅብስት አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ “እንካችሁ፥ ይህ ሥጋዬ ነው” ብሎ ሰጣቸው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:22 探索

6

የማርቆስ ወንጌል 14:23-24

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ጽዋውንም አንሥቶ የምስጋና ጸሎት ካደረገ በኋላ ሰጣቸው፤ ሁሉም ከጽዋው ጠጡ። እንዲህም አላቸው፦ “ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ የቃል ኪዳን ደሜ ነው፤

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:23-24 探索

7

የማርቆስ ወንጌል 14:27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ “ ‘እረኛውን መትቼ እገድላለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፤’ ተብሎ ተጽፎአልና ሁላችሁም ትክዱኛላችሁ፤ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ ትታችሁኝም ትሸሻላችሁ፤

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:27 探索

8

የማርቆስ ወንጌል 14:42

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በሉ ተነሡ! እንሂድ! አሳልፎ የሚሰጠኝ ይኸው ቀርቦአል!”

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:42 探索

9

የማርቆስ ወንጌል 14:30

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም “በእውነት እልሃለሁ፤ ዛሬ በዚህች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት አንተ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” አለው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 14:30 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片