YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 13

1

የማርቆስ ወንጌል 13:13

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለ ስሜ በሰው ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ በትዕግሥት የሚጸና ግን ይድናል።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:13 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 13:33

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ጊዜው መቼ እንደሚሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ትጉ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:33 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 13:11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰዎች ይዘው ወደ ፍርድ ሲያቀርቡአችሁ፥ ‘ምን እንናገር ይሆን?’ በማለት አስቀድማችሁ አትጨነቁ፤ የሚናገረው መንፈስ ቅዱስ ነው እንጂ እናንተ አይደላችሁም። ስለዚህ በዚያን ሰዓት የሚሰጣችሁን ብቻ ተናገሩ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:11 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 13:31

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን ጸንቶ ይኖራል።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:31 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 13:32

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ነገር ግን ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ከአብ በቀር ማንም የሚያውቅ የለም፤ የሰማይ መላእክትም አያውቁም፤ ወልድም አያውቅም።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:32 探索

6

የማርቆስ ወንጌል 13:7

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በአቅራቢያችሁ ጦርነት ሲደረግና በሩቅም የጦርነትን ወሬ ስትሰሙ አትደንግጡ፤ ይህ ሁሉ ሊሆን ግድ ነው፤ ይሁን እንጂ መጨረሻው ገና ነው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:7 探索

7

የማርቆስ ወንጌል 13:35-37

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለዚህ የቤቱ ጌታ የሚመጣበትን ጊዜ አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ምናልባትም ወደ ማታ፥ ወይም በእኩለ ሌሊት፥ ወይም ዶሮ ሲጮኽ፥ ወይም ጠዋት በማለዳ ይመጣ ይሆናል፤ በድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ትጉ። “ለእናንተ እንደ ነገርኳችሁ ለሌሎችም ሁሉ ትጉ! እላለሁ።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:35-37 探索

8

የማርቆስ ወንጌል 13:8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ጦርነት ያነሣል፤ በየስፍራው የምድር መናወጥና ራብ ይሆናል፤ ይህ ሁሉ እንደ ምጥ ጣር ያለ የጭንቅ መጀመሪያ ነው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:8 探索

9

የማርቆስ ወንጌል 13:10

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ይህ ሁሉ ከመሆኑ በፊት ግን ወንጌል ለዓለም ሕዝብ ሁሉ መዳረስ ይገባዋል።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:10 探索

10

የማርቆስ ወንጌል 13:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ብዙዎች ‘እኔ መሲሕ ነኝ!’ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ ብዙ ሰዎችንም ያሳስታሉ፤

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:6 探索

11

የማርቆስ ወንጌል 13:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“እናንተም ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፤ ሰዎች ለፍርድ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ በየምኲራቡም ይገርፉአችኋል፤ ምስክር እንድትሆኑኝ በእኔ ምክንያት በገዢዎችና በነገሥታት ፊት ለፍርድ ትቆማላችሁ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:9 探索

12

የማርቆስ ወንጌል 13:22

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሐሰተኞች መሲሖችና ሐሰተኞች ነቢያት ይመጣሉ፤ እነርሱ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ ለማሳሳት ተአምራትና ድንቅ ነገሮችን ያደርጋሉ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:22 探索

13

የማርቆስ ወንጌል 13:24-25

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“በዚያን ጊዜ፥ ከዚያ ሁሉ መከራ በኋላ፥ ፀሐይ ትጨልማለች፤ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፤ ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፤ በሰማይ ያሉ ኀይሎችም ይናወጣሉ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 13:24-25 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片