YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማርቆስ ወንጌል 4 的热门经文

1

የማርቆስ ወንጌል 4:39-40

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርሱም ነቅቶ ነፋሱን ገሠጸው፤ ባሕሩንም “ጸጥ በል!” አለው፤ ነፋሱ ተወ፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ። ኢየሱስም፦ “እንዲህ የምትፈሩት ለምንድን ነው? እንዴትስ እምነት የላችሁም?” አላቸው።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 4:39-40

2

የማርቆስ ወንጌል 4:41

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እነርሱም በጣም ፈርተው፥ እርስ በርሳቸው “ኧረ ለመሆኑ፥ ነፋስና ባሕር እንኳ የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 4:41

3

የማርቆስ ወንጌል 4:38

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በዚህ ጊዜ ኢየሱስ፥ በጀልባው በኋለኛው ክፍል ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ ደቀ መዛሙርቱ ቀሰቀሱትና “መምህር ሆይ! ስንጠፋ አይገድህምን?” አሉት።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 4:38

4

የማርቆስ ወንጌል 4:24

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንደገናም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “ስለምትሰሙት ነገር ተጠንቀቁ! በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ለእናንተም ይሰፈርላችኋል፤ በይበልጥም ይጨመርላችኋል።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 4:24

5

የማርቆስ ወንጌል 4:26-27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “የእግዚአብሔር መንግሥት በምድር ላይ ዘር የሚዘራውን ሰው ትመስላለች። ሰውየው ሌሊት ይተኛል፤ ቀንም ይነቃል፤ እንዴት እንደ ሆነም ሳያውቅ ዘሩ ይበቅላል፤ ያድጋልም።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 4:26-27

6

የማርቆስ ወንጌል 4:23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንግዲህ ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ!”

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 4:23

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频