YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የዮሐንስ ወንጌል 19 的热门经文

1

የዮሐንስ ወንጌል 19:30

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከቀመሰ በኋላ “ተፈጸመ!” አለ። ራሱን ዘንበል አድርጎም ነፍሱን ሰጠ።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 19:30

2

የዮሐንስ ወንጌል 19:28

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አሁን ሁሉም ነገር እንደ ተፈጸመ ዐውቆ በቅዱስ መጽሐፍ የተጻፈውም ቃል እንዲፈጸም “ተጠማሁ!” አለ።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 19:28

3

የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ እናቱንና የሚወደውን ደቀ መዝሙር አጠገቡ ቆመው ባያቸው ጊዜ፥ እናቱን “እናቴ ሆይ! እነሆ፥ ልጅሽ!” አላት። ከዚህ በኋላ ደቀ መዝሙሩን “እነኋት እናትህ!” አለው፤ ከዚያ ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27

4

የዮሐንስ ወንጌል 19:33-34

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ወደ ኢየሱስ በሄዱ ጊዜ ግን፥ እርሱ ቀደም ብሎ እንደ ሞተ አይተው፥ ጭኑን አልሰበሩም። ነገር ግን ከወታደሮቹ አንዱ፥ ጐኑን በጦር ወጋው፤ ወዲያውኑ ከጐኑ ደምና ውሃ ወጣ።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 19:33-34

5

የዮሐንስ ወንጌል 19:36-37

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ይህም የሆነው፥ “ከእርሱ አንድ አጥንት እንኳ አይሰበርም” የሚለው የቅዱስ መጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም ነው። ደግሞም በሌላው የቅዱስ መጽሐፍ ክፍል “ያንን የወጉትን ያዩታል” ይላል።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 19:36-37

6

የዮሐንስ ወንጌል 19:17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ መስቀሉን ተሸክሞ፥ “የራስ ቅል” ወደሚባለው ስፍራ ወጣ፤ ይህ ስፍራ በዕብራይስጥ ቋንቋ “ጎልጎታ” ይባላል፤

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 19:17

7

የዮሐንስ ወንጌል 19:2

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ወታደሮችም የእሾኽ አክሊል ጐንጒነው በኢየሱስ ራስ ላይ አደረጉ፤ ቀይ ልብስም አለበሱት።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 19:2

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频