YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

ኦሪት ዘፍጥረት 3 的热门经文

1

ኦሪት ዘፍጥረት 3:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሴቲቱም ዛፉ የሚያምር፥ ፍሬውም ለመብላት የሚያስጐመዥና ጥበብን የሚያስገኝ እንደ ሆነ ባየች ጊዜ ከፍሬው ወስዳ በላች፤ ለባሏም ከፍሬው ሰጠችው፤ እርሱም በላ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:6

2

ኦሪት ዘፍጥረት 3:1

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠራቸው አራዊት ሁሉ፥ እባብ እጅግ ተንኰለኛ ነበረ፤ ስለዚህ እባብ “በአትክልቱ ቦታ ካሉት ዛፎች ሁሉ ፍሬ እንዳትበሉ በእርግጥ እግዚአብሔር አዞአችኋልን?” ሲል ሴቲቱን ጠየቃት።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:1

3

ኦሪት ዘፍጥረት 3:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በአንተ ዘርና በእርስዋ ዘር መካከል ጠላትነት እንዲኖር አደርጋለሁ። የእርስዋ ዘር የአንተን ራስ ይቀጠቅጣል፤ አንተም የእርስዋን ዘር ተረከዝ ትነክሳለህ።”

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:15

4

ኦሪት ዘፍጥረት 3:16

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሴቲቱንም፥ “በእርግዝናሽ ወራት ጭንቀትሽን፥ በምትወልጂበትም ጊዜ የምጥ ሥቃይሽን አበዛሁ፤ ይህም ሁሉ ሆኖ ፍላጎትሽ ለባልሽ ይሆናል። ለእርሱም ታዛዥ ትሆኚአለሽ” አላት።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:16

5

ኦሪት ዘፍጥረት 3:19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ወደ መጣህበት ወደ መሬት እስክትመለስ ድረስ፥ እንጀራህን በግንባርህ ላብ ትበላለህ።” ዐፈር ነህና፥ ወደ ዐፈርም ትመለሳለህ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:19

6

ኦሪት ዘፍጥረት 3:17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አዳምንም እንዲህ አለው፥ “የሚስትህን ቃል ሰምተህ ‘አትብላ’ ያልኩህን ፍሬ ከዛፉ ወስደህ ስለ በላህ፥ አንተ በፈጸምከው ክፉ ሥራ ምክንያት ምድር የተረገመች ትሁን፤ በሕይወት ዘመንህ ሁሉ ምግብህን ከእርስዋ የምትበላው በብርቱ ድካም ነው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:17

7

ኦሪት ዘፍጥረት 3:11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔርም “እራቁትህን እንደ ሆንክ ማን ነገረህ? አትብላ ካልኩህ ዛፍ ፍሬ ወስደህ በላህን?” አለው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:11

8

ኦሪት ዘፍጥረት 3:24

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አዳምንም ካስወጣው በኋላ ከዔደን የአትክልት ቦታ በስተ ምሥራቅ በኩል ኪሩቤል የተባሉትን መላእክትንና በየአቅጣጫው እየተገለባበጠ እንደ እሳት የሚንበለበለውን ሰይፍ አኖረ፤ ይህንንም ያደረገው ማንም ወደ ሕይወት ዛፍ እንዳይጠጋ ነው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:24

9

ኦሪት ዘፍጥረት 3:20

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አዳምም ሚስቱ ሕይወት ላላቸው ሰብአዊ ፍጡሮች ሁሉ እናት ስለ ሆነች “ሔዋን” የሚል ስም አወጣላት።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 3:20

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频