YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

ኦሪት ዘፍጥረት 4 的热门经文

1

ኦሪት ዘፍጥረት 4:7

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

መልካም ነገር አድርገህ ቢሆን ኖሮ ተቀባይነት አይኖርህም ነበርን? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በበርህ ላይ ያደባል፤ በቊጥጥሩ ሥር ሊያደርግህም ይፈልጋል፤ ሆኖም አንተ ልታሸንፈው ይገባል።”

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 4:7

2

ኦሪት ዘፍጥረት 4:26

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሤትም “ሄኖስ” የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ሰዎች የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የጀመሩት በዚያን ጊዜ ነው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 4:26

3

ኦሪት ዘፍጥረት 4:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔርም ቃየልን “ወንድምህ አቤል ወዴት ነው?” ሲል ጠየቀው፤ ቃየልም “የት እንዳለ አላውቅም፤ እኔ የወንድሜ ጠባቂ ነኝን?” ብሎ መለሰ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 4:9

4

ኦሪት ዘፍጥረት 4:10

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔርም ቃየልን እንዲህ አለው፤ “ምን አደረግህ? የፈሰሰው የወንድምህ ደም ከምድር ወደ እኔ እየጮኸ ነው፤

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 4:10

5

ኦሪት ዘፍጥረት 4:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔር ግን “ማንም አይነካህም፤ አንተን የሚገድል ሰባት እጥፍ የበቀል ቅጣት ይደርስበታል” አለው። ስለዚህ እግዚአብሔር ቃየልን ማንም ቢያገኘው እንዳይገድለው የሚያስጠነቅቅ ልዩ ምልክት አደረገለት።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 4:15

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频