7 ቀናትን ከኢየሱስ ጋር - ከኢየሱስ ጋር ተራመድ Àpẹrẹ

7 ቀናትን ከኢየሱስ ጋር - ከኢየሱስ ጋር ተራመድ

Ọjọ́ 1 nínú 7

ሰዎችን ማጥመድ

ሉቃስ 5:4-11

  1. ከጴጥሮስ የምለየው እንዴት ነው?
  2. ጴጥሮስን ጨምሮ ኢየሱስ ተከታዮቹ ሰዎችን አጥማጆች እንዲሆኑ ጠራቸው። እግዚአብሔር ሆይ ሰዎችን እንዴት ማጥመድ እንዳለብኝ እንድማር እርዳኝ።  
  3. ኢየሱስ “አትፍራ” ብሎ ተናግሯል። ይህ አባባሉ ሰዎችን በማጥመድ ጅማሬዬ የሚረዳኝ እንዴት ነው? 
  4. ኢየሱስ ዛሬ እንድወስድ የሚፈልገው እርምጃ ምንድን ነው?

Ìwé mímọ́

Ọjọ́ 2