7ቀናትን ከኢየሱስ ጋር ፀጋÀpẹrẹ

7ቀናትን ከኢየሱስ ጋር ፀጋ

Ọjọ́ 5 nínú 7

ፀጋን መፈለግ

ሉቃስ 18:35-43

  1. የአይነ ስውሩ ሰው ከባድ የሆነ የኢየሱስ ፍላጎት እንዴት ነው እኔን እንድፈትሽ የሚያደርገኝ? 
  2. ኢየሱስ ጥያቄዎቹን በመጠየቅ በምን አይነት መንገዶች ነው ፀጋን የገለጠው? 
  3. ፀጋ በምን አይነት መንገድ ነው እኔን ነፃ የሚወጣኝ? 
  4. አይነ ስውር የሆነና ኢየሱስ የሚያስፈልገው ማንን አውቃለሁ? 

Ìwé mímọ́

Ọjọ́ 4Ọjọ́ 6