1
ትንቢተ ዘካርያስ 13:9
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እነርሱንም ወደ እሳት እጨምራቸዋለሁ፤ ብርም በእሳት እንደሚጠራ አጠራቸዋለሁ፤ ወርቅም እንደሚፈተን እፈትናቸዋለሁ፤ ከዚያን በኋላ ወደ እኔ ይጸልያሉ፤ እኔም እመልስላቸዋለሁ። እኔ ‘ሕዝቤ’ ብዬ እጠራቸዋለሁ፤ እነርሱም ‘እግዚአብሔር አምላካችን’ ብለው ይጠሩኛል።”
Jämför
Utforska ትንቢተ ዘካርያስ 13:9
Hem
Bibeln
Läsplaner
Videor