Logo YouVersion
Ikona Hľadať

የሐዋርያት ሥራ 2:2-4

የሐዋርያት ሥራ 2:2-4 መቅካእኤ

ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ፤ ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው። እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው፤ በያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው። በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፤ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር።

Bezplatné plány čítania a zamyslenia týkajúce sa የሐዋርያት ሥራ 2:2-4