1
ትንቢተ ዮናስ 3:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እግዚአብሔር የነነዌ ሰዎች ያደረጉትንና ከክፉ መንገዳቸው መመለሳቸውን ተመለከተ፤ ስለዚህም ራርቶላቸው በእነርሱ ላይ ሊያመጣ የነበረውን ቅጣት አልፈጸመም።
Compară
Explorează ትንቢተ ዮናስ 3:10
2
ትንቢተ ዮናስ 3:5
የነነዌ ሕዝብ የእግዚአብሔርን ቃል አመኑ፤ ጾምም ዐወጁ፤ መጸጸታቸውንም ለመግለጥ ከታላላቅ ጀምሮ እስከ ታናናሽ ድረስ ሁሉም ማቅ ለበሱ።
Explorează ትንቢተ ዮናስ 3:5
Acasă
Biblia
Planuri
Videoclipuri