1
የሉቃስ ወንጌል 10:19
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እነሆ፥ እባቡንና ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ፥ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጥቻችኋለሁ፥ የሚጐዳችሁም ምንም የለም።
နှိုင်းယှဉ်
የሉቃስ ወንጌል 10:19ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የሉቃስ ወንጌል 10:41-42
ኢየሱስም መልሶ፦ ማርታ፥ ማርታ፥ በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪማለሽ፥ የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፤ ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም አላት።
የሉቃስ ወንጌል 10:41-42ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የሉቃስ ወንጌል 10:27
እርሱም መልሶ፦ ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም ኃይልህም በፍጹም አሳብህም ውደድ፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።
የሉቃስ ወንጌል 10:27ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የሉቃስ ወንጌል 10:2
አላቸውም፦ መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ለመከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት።
የሉቃስ ወንጌል 10:2ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የሉቃስ ወንጌል 10:36-37
እንግዲህ ከነዚህ ከሦስቱ በወንበዴዎች እጅ ለወደቀው ባልንጀራ የሆነው ማንኛው ይመስልሃል? እርሱም፦ ምሕረት ያደረገለት አለ። ኢየሱስም፦ ሂድ አንተም እንዲሁ አድርግ አለው።
የሉቃስ ወንጌል 10:36-37ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የሉቃስ ወንጌል 10:3
ሂዱ፤ እነሆ፥ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ።
የሉቃስ ወንጌል 10:3ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ