1
የሉቃስ ወንጌል 9:23
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ለሁሉም እንዲህ አላቸው፦ በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።
နှိုင်းယှဉ်
የሉቃስ ወንጌል 9:23ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የሉቃስ ወንጌል 9:24
ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታልና፤ ስለ እኔ ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ግን እርሱ ያድናታል።
የሉቃስ ወንጌል 9:24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የሉቃስ ወንጌል 9:62
ኢየሱስ ግን፦ ማንም ዕርፍ በእጁ ይዞ ወደ ኋላ የሚመለከት ለእግዚአብሔር መንግሥት የተገባ አይደለም አለው።
የሉቃስ ወንጌል 9:62ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የሉቃስ ወንጌል 9:25
ሰው ዓለሙን ሁሉ አትርፎ ራሱን ቢያጠፋ ወይም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?
የሉቃስ ወንጌል 9:25ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የሉቃስ ወንጌል 9:26
በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ በእርሱ ያፍርበታል።
የሉቃስ ወንጌል 9:26ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የሉቃስ ወንጌል 9:58
ኢየሱስም፦ ለቀበሮዎች ጕድጓድ ለሰማይም ወፎች መሳፈሪያ አላቸው፥ ለሰው ልጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት የለውም አለው።
የሉቃስ ወንጌል 9:58ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የሉቃስ ወንጌል 9:48
ማንም ይህን ሕፃን በስሜ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን ይቀበላል፤ ከሁላችሁ የሚያንስ እርሱ ታላቅ ነውና አላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 9:48ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ