1
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:33
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
በቅዱሳን ጉባኤ ሁሉ እንደሚደረግ፥ እግዚአብሔር የሰላም አምላክ እንጂ የሁከት አምላክ አይደለምና።
താരതമ്യം
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:33 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:1
ፍቅርን ተከተሏት፤ ለመንፈሳዊ ስጦታ፥ ይልቁንም ትንቢት ለመናገር ተፎካከሩ።
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:1 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:3
ትንቢትን የሚናገር ግን ለማነጽና ለመምከር፥ ለማረጋጋትም ለሰው ይናገራል።
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:3 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:4
በቋንቋ የሚናገር ራሱን ያንጻል፤ የሚተረጕም ግን የክርስቲያን ማኅበርን ያንጻል።
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:4 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:12
እንዲሁ እናንተም ለመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ተፎካከሩ፤ ትበዙም ዘንድ ማኅበሩ የሚታነጽበትን ፈልጉ።
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ