የሐዋርያት ሥራ 9:17-18

የሐዋርያት ሥራ 9:17-18 መቅካእኤ

ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፤ እጁንም ጭኖበት “ወንድሜ ሳውል ሆይ! ጌታ፥ እርሱም በመጣህበት መንገድ የታየህ ኢየሱስ ነው፤ ደግሞ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ፤” አለ። ወዲያውም እንደ ቅርፊት ያለ ከዐይኑ ወደቀ፤ ያን ጊዜም ደግሞ አየ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፤

የሐዋርያት ሥራ 9:17-18のビデオ

無料の読書プランとየሐዋርያት ሥራ 9:17-18に関係したデボーション