1
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
የአሮንም ልጆች ናዳብና አብዩድ እያንዳንዳቸው ጥናቸውን ወስደው እሳት አደረጉበት፥ በላዩም ዕጣን አኖሩበት፥ በጌታም ፊት እርሱ ያላዘዛቸውን ያልተፈቀደውን እሳት አቀረቡ።
比較
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1で検索
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3
ሙሴም አሮንን፦ “ጌታ፦ ‘ወደ እኔ በሚቀርቡ እቀደሳለሁ፥ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ’ ብሎ የተናገረው ይህ ነው” አለው፤ አሮንም ዝም አለ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3で検索
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2
እሳትም ከጌታ ዘንድ ወጥቶ እነርሱን በላቸው፥ በጌታም ፊት ሞቱ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2で検索
ホーム
聖書
読書プラン
ビデオ