1
ኦሪት ዘፀአት 14:14
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ጌታ ስለ እናንተ ይዋጋል፥ እናንተም ዝም ትላላችሁ።”
比較
ኦሪት ዘፀአት 14:14で検索
2
ኦሪት ዘፀአት 14:13
ሙሴም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “አትፍሩ፥ ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የጌታን ማዳን እዩ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘለዓለም አታዩአቸውምና።
ኦሪት ዘፀአት 14:13で検索
3
ኦሪት ዘፀአት 14:16
አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባህሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባህሩ ውስጥ በደረቅ ምድር ያልፋሉ።
ኦሪት ዘፀአት 14:16で検索
4
ኦሪት ዘፀአት 14:31
እስራኤልም ጌታ በግብጽ ላይ ያደረጋትን ታላቅ ኃይል አየ፥ ሕዝቡም ጌታን ፈሩ፥ በጌታና በአገልጋዩ በሙሴ አመኑ።
ኦሪት ዘፀአት 14:31で検索
ホーム
聖書
読書プラン
ビデオ