የማቴዎስ ወንጌል 19:4-5

የማቴዎስ ወንጌል 19:4-5 መቅካእኤ

እርሱም እንዲህ ሲል መለሰ “ፈጣሪ በመጀመሪያ ወንድና ሴት እንዳደረጋቸው አላነበባችሁምን? ዓለም ‘በዚህ ምክንያት ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፤ ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።’

Rencana Bacaan dan Renungan gratis terkait dengan የማቴዎስ ወንጌል 19:4-5