ኦሪት ዘፀአት 13:21-22

ኦሪት ዘፀአት 13:21-22 መቅካእኤ

በቀንና በሌሊትም እንዲጓዙ፥ ጌታ ቀን በደመና ዓምድ መንገድ ሊመራቸው፥ ሌሊት ደግሞ በእሳት ዓምድ ሊያበራላቸው ከፊታቸው ይሄድ ነበር። የደመና ዓምድ በቀን፥ የእሳት ዓምድ በሌሊት ከሕዝቡ ፊት ከቶ አልተለየም።

Rencana Bacaan dan Renungan gratis terkait dengan ኦሪት ዘፀአት 13:21-22