የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11

የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11 አማ05

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ቀና ብሎ፥ “አንቺ ሴት ከሳሾችሽ የት አሉ? የፈረደብሽ ማንም የለምን?” አላት። እርስዋም “ጌታ ሆይ! ማንም የለም” አለች። ኢየሱስም “እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ፤ ዳግመኛ ኃጢአት አትሥሪ” አላት።

Rencana Bacaan dan Renungan gratis terkait dengan የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11