ኦሪት ዘፍጥረት 3:24

ኦሪት ዘፍጥረት 3:24 አማ05

አዳምንም ካስወጣው በኋላ ከዔደን የአትክልት ቦታ በስተ ምሥራቅ በኩል ኪሩቤል የተባሉትን መላእክትንና በየአቅጣጫው እየተገለባበጠ እንደ እሳት የሚንበለበለውን ሰይፍ አኖረ፤ ይህንንም ያደረገው ማንም ወደ ሕይወት ዛፍ እንዳይጠጋ ነው።

Rencana Bacaan dan Renungan gratis terkait dengan ኦሪት ዘፍጥረት 3:24